በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የወንዶ ገነት ደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ በአዲሱ የስነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና አዋጅ እና በዕቅድና ሪፖርት አዘገጃጀት ላይ ለኮሌጁ አመራሮች ስልጠና  እና ከዚሁ ጋር በተያያዘም የኮሌጁ የ2013ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም  ላይ ግምገማ  ከሐምሌ 12 -14/2013ዓ.ም ድረስ  ለሶስት ተከታታይ ቀናት አደረገ ፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በኦሮሚያና በሲዳማ ክልሎች አዋሳኝ ቦታ ላይ ከምዕራብ አርሲ ሻላ ወረዳ አልጌርሚ ቀበሌ ነዋሪዎችና አርሶ አደሮች እንዲሁም ከመከላከያ ሰራዊት አባላት ጋር በመተባበር በምዕራብ አርሲ ሻላ ወረዳ አልጌርሚ ቀበሌ የአፈር ጥበቃና የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ሐምሌ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ለ4ኛ ጊዜ አካሄዷል፡፡

Page 80 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et