በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ የተካሄደውን ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዳይሬክቶሬቱ ከአስተዳደርና ተማሪዎች አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሲሆን ስልጠናውም በስርዓተ ፆታ፣ ጾታን መሰረት ያደረገ ጥቃት፣ የሴቶች መብት፣ የስነተዋልዶ ጤናና ኤች.አይ.ቪ ኤድስ በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጎ የተሰጠ ነበር።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ የተካሄደውን ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዳይሬክቶሬቱ ከአስተዳደርና ተማሪዎች አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሲሆን ስልጠናውም በስርዓተ ፆታ፣ ጾታን መሰረት ያደረገ ጥቃት፣ የሴቶች መብት፣ የስነተዋልዶ ጤናና ኤች.አይ.ቪ ኤድስ በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጎ የተሰጠ ነበር።
ሰኔ 11 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕግና ገቨርናንስ ኮሌጅ የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማና የ2014 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከሲዳማ ክልል ጤና ቢሮና ከሀዋሳ ከተማ አስ/ጤና መምሪያ ጋር በመተባበር ነበር ክንውኑን ያዘጋጀው፡፡
ሰኔ 18 ቀን 2013 ዓ.ም በተደረገው የስልጠና መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፍስሃ ጌታቸው እንዳሉት እንደ ዩኒቨርሲቲ ፕሮግራሞችን ከማስፋፋትና ምርምሮችን ከማድረግ አኳያ ጠቃሚ የሆኑትን በመለየትና ጥራቶቹን በመለካት ለወደፊትም በጥራት ዙሪያ በርትተን ልንሰራ የሚገባን ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስትራቴጂክ ዕቅድ ቁልፍ የውጤት አመላካቾች ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር የውይይት መድረክ ተዘጋጀ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በወንዶ ገነት የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ በመገኘት 3ኛውን የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ሰኔ10 ቀን 2013 ዓ.ም አካሂዷል፡፡
Page 82 of 100
Contact Us
Registrar Contact