The consultative workshop was organized aiming at the experience sharing between professionals of industries and higher education institutions and to begin Open Door Industries Visitation Day on 16th June 2021 at the main campus.
The consultative workshop was organized aiming at the experience sharing between professionals of industries and higher education institutions and to begin Open Door Industries Visitation Day on 16th June 2021 at the main campus.
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከምርርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት እና ከሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ኤች አይ ቪ/ኤድስ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በሰኔ8/2013ዓ.ም የምክክር መድረክ በዋናው ግቢ አካሄዷል፡፡
ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ አዳራሽ በተካሄደው በዚሁ ስልጠና ወቅት የተገኙት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ታፈሰ ማቴዎስ ንግግር አድርገዋል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡ ችግር በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ተደራሽነቱን በማስፋት የተለያዩ መርሀ ግብሮችን በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ ማህበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ በንብ ዕርባታ ፕሮጄክት 2013 በጀት ዓመት በሸበዲኖ ወረዳ የተሰሩ ስራዎች፡-
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአኳ-ካልቸር ምርምር እና ትምህርት ማዕከል የዓሳ ማስገሪያ መሣሪያዎች አሰራርና አጠቃቀም ክህሎት ላይ ስልጠናው እየተሰጠ ይገኛል፡፡
Page 83 of 100
Contact Us
Registrar Contact