ከመጋቢት 9/2013 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት በተደረገው የውይይትና የምክክር መድረክ መክፈቻ ላይ ዶ/ር አያኖ በራሶ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት እንደተናገሩት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከተቋቋመ ጀምሮ የሳይንስና ከፍተኛ
ከመጋቢት 9/2013 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት በተደረገው የውይይትና የምክክር መድረክ መክፈቻ ላይ ዶ/ር አያኖ በራሶ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት እንደተናገሩት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከተቋቋመ ጀምሮ የሳይንስና ከፍተኛ
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ኮሌጅ በሳይንሳዊ የወረቀት አፃፃፍ ክህሎት ላይ በዋናው ግቢ በ03-07-2013 ዓ.ም ስልጠና በሰጠበት ወቅት በቦታው የተገኙት የትምህርት ኮሌጁ የትምህርት እና ቴክኖሎጂ ስርፀት ተባባሪ ዲን ዶ/ር ማርቆስ መኩሪያ
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለሀዋሳ ክላስተር ዩኒቨርሲቲዎች፣ ለምርምር ተቋማት እና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በምርምር ስነ-ምግባር ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ከየካቲት 26-27/2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሰጥቷል፡፡
ለተቋሙ ሠራተኞች ግንዛቤ ለማስጨበጥ በወንዶ ገነት ደ/ተ/ሀ/ኮሌጅ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ.ም የተዘጋጀው ስልጠና በተጀመረበት ወቅት በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንትፊክ
阿瓦萨大学人文学院院长到访我院
The Dean of the College of Social Sciences & Humanities of Hawassa University visited the headquarter of Confucius Institute at ETU in Addis Ababa, Ethiopia
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፒዩቲሽናል ሳይንስ ኮሌጅ ባለቁና በሂደት ላይ ባሉ የምርምር ስራዎች ላይ የሚያካሂደውን ግምገማ ሐሙስ የካቲት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ2 ቀናት ያካሄደ ሲሆን በወቅቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ
Page 84 of 93
Contact Us
Registrar Contact