በሆስፒታሉ የአስተዳደር ልማት ዳይሬክቴር አቶ ኡርጌሳ ዋርሳሞ ነሐሴ 7 ቀን 2013 ዓ.ም   በተካሄደው በዚሁ ፕሮግራም ማጠቃላያ ላይ እንዳስታወቁት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተያዘውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከግብ ለማድረስ የሆስፒታሉ ሰራተኞች በራሳቸው ተነሳሽነት ባደረጉት እንቅስቃሴ በ2 ሰዓታት ውስጥ ከ3 ሺ በላይ ሀገር በቀል ዛፍ ችግኖች መትከላቸውን አስታውቀዋል፡፡

በቴማቲክ ምርምር (Increasing Farming Systems Resilience to Climate Change through Climate-Smart Traditional Farming Practices)

Page 79 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et