Memorandum of Understanding for Cooperation entered Between Hawassa University and Peace and Development Centre Ethiopia.
Memorandum of Understanding for Cooperation entered Between Hawassa University and Peace and Development Centre Ethiopia.
ነሐሴ 13 ቀን 2013 ዓ.ም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩ ከየዲፖርትመንቱና ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎች አብላጫ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል፡፡
New Collaboration of Hawassa University and Beuth University of Applied Sciences, Berlin, Germany (Beuth) in the Textile Sector.
ከነሐሴ 15 እስከ 16 ቀን 2013 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት በአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ስልጠናው ተዘጋጅቷል፡፡
በሆስፒታሉ የአስተዳደር ልማት ዳይሬክቴር አቶ ኡርጌሳ ዋርሳሞ ነሐሴ 7 ቀን 2013 ዓ.ም በተካሄደው በዚሁ ፕሮግራም ማጠቃላያ ላይ እንዳስታወቁት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተያዘውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከግብ ለማድረስ የሆስፒታሉ ሰራተኞች በራሳቸው ተነሳሽነት ባደረጉት እንቅስቃሴ በ2 ሰዓታት ውስጥ ከ3 ሺ በላይ ሀገር በቀል ዛፍ ችግኖች መትከላቸውን አስታውቀዋል፡፡
በቴማቲክ ምርምር (Increasing Farming Systems Resilience to Climate Change through Climate-Smart Traditional Farming Practices)
Page 79 of 100
Contact Us
Registrar Contact