ዶ/ር ከበደ ተ/ሚካኤል፣ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ዲን ተወካይና የኮሌጁ ተባባሪ ዲን በፕሮገራሙ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በፕሮግራሙ መከፈት እንደ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ደስተኛ መሆናቸዉን ከገለጹ በኋላ ት/
ዶ/ር ከበደ ተ/ሚካኤል፣ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ዲን ተወካይና የኮሌጁ ተባባሪ ዲን በፕሮገራሙ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በፕሮግራሙ መከፈት እንደ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ደስተኛ መሆናቸዉን ከገለጹ በኋላ ት/
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፒዩቲሽናል ሳይንስ ኮሌጅ የእንስሳት ህክምና ፋካሊቲ የእንስሳት ህክምና ማስተማርያ ሆስፒታል አስገንብቶ ካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም ሊያስመርቅ ችሏል፡፡ በምረቃው ስነስርዓት ላይ የተገኙት የዩኒቨርስቲው
በዓለማችን እና በሀገራችን አስከፊው የኮሮና ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ ወረርሽኙን በተመለከተ በርካታ የምርምር ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኩል በተመራማሪዎች የተሰሩ አስር የምርምር ውጤቶች የካቲት 12 ቀን 2013 ዓ.ም ለባለድርሻ አካላት ለውይይት ቀርበዋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ቤነፊት ሪያላይዝ ፕሮጀክት ባከናወናቸው የተለያዩ ስራዎች ዙሪያ እና የተጠናቀቁ መልካም ተሞክሮዎች በቀጣይ የሚሰፉበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመምከር የካቲት 19 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል፡፡
ከኢትዮጵያ መንገዶች ባልስልጣንና ከተለያዩ የዩኒቨርሲቲ ተቋማት የተውጣጡ ምሁራን በመንገዱ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል ማፍራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በሀዋሳ ዪኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት በሀዋሳ ከተማ ውይይት አካሂደዋል፡፡
አማካሪዋ ወይዘሮ ማሪ ማርቲሰን (Marie Martisen) እና ቡድኑ ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉብኝታቸውን ባካሄዱበት ወቅት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ሞቱማ ቶሌራ የMRV (National Measuring Reporting and verification)
Page 85 of 93
Contact Us
Registrar Contact