መጋቢት 29 ቀን 2013 ዓ.ም የተካሄደው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት መማክርት ምርጫ በዩኒቨርሲቲው በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ የተከናወነ ሲሆን በቦታው የተገኙት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ከበደ የመክፈቻ ንግግር ሲያደርጉ ይህ ምርጫ ቀደም ሲል መካሄድ የነበረበት ቢሆንም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተራዝሞ አሁን ላይ ለመደረግ እንደበቃ ገልጸዋል።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬ/ጽ/ቤት በማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት አማካኝነት መጋቢት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በተመረጡ ወረዳዎች የተለያዩ የሰብል እና እንስሳት ቴክኖሎጂዎችን ለተጠቃሚዎች የማስተዋወቅና

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከመጋቢት 23-24/2013 ዓ.ም ዓመታዊውን የምርምር ግምገማ ባካሄደበት ወቅት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ዳኜ ሽብሩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ይህ  አራተኛው አመታዊ ግምገማ መሆኑን ገልጸዋል።

ስምምነቱ የተቋማቱን የረጅም ጊዜ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሳድገው የተገለጸ ሲሆን የወንዶ ገነት ደንና የተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ሞቱማ ቶለራ በስምምነቱ ወቅት እንደገለጹት ኮሌጁ ከ40 ዓመታት በላይ የማስተማር ልምድ ያለው

Page 90 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et