የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በሲዳማ ክልል ሁላ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የእርሻ ምርትና ምርታማነት እንዳይቀንስ መንግስት እየሠራ ያለውን ሥራ ለመደገፍ 372 ኩንታል  የተለያዩ ምርጥ ዘሮችን በ03/11/12 ዓ.ም አበረከተ፡፡

ዩኒቨርሲቲው ለኮሮና ቫይረስ ኮቪድ 19 ወረርሽኝ ቅድመ መከላከል ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የእጅ ንጽህና  መጠበቂያ ሳኒታይዘር ለዩኒቨርሲቲውና ለአከባቢው ማህበረሰብ እያቀረበ ይገኛል፡፡ በዚህም መሠረት ባሁኒ ዙር ወደ 20 ሺህ

Page 91 of 93

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et