በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፕቴሽናል (ቀመር) ሳይንስ ኮሌጅ ለድህረ ምረቃ መምህራኖች በበይነ መረብ ስብሰባዎችን ለማካሄድ በሚያስችሉ የሶፍትዌር አማራጮች ላይ ህዳር 21 ቀን 2015 ዓ.ም ስልጠና ሰጥቷል።

ከሕዳር 8-10 2015 ዓ.ም ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ፣ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አያኖ በራሶን ጨምሮ በርካታ የፌደራል፣ የክልል ባለስልጣናት እና ባለድርሻ አካላት ተሳታፊዎች ሆነዋል።

Page 43 of 100

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et