በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፕቴሽናል (ቀመር) ሳይንስ ኮሌጅ ለድህረ ምረቃ መምህራኖች በበይነ መረብ ስብሰባዎችን ለማካሄድ በሚያስችሉ የሶፍትዌር አማራጮች ላይ ህዳር 21 ቀን 2015 ዓ.ም ስልጠና ሰጥቷል።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ኮምፕቴሽናል (ቀመር) ሳይንስ ኮሌጅ ለድህረ ምረቃ መምህራኖች በበይነ መረብ ስብሰባዎችን ለማካሄድ በሚያስችሉ የሶፍትዌር አማራጮች ላይ ህዳር 21 ቀን 2015 ዓ.ም ስልጠና ሰጥቷል።
የወንዶ ገነት ደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ሶስት የስልጠና ረቂቅ ማንዋሎችን ለመገምገም አውደጥናት አዘጋጀ።
ከሕዳር 8-10 2015 ዓ.ም ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ፣ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አያኖ በራሶን ጨምሮ በርካታ የፌደራል፣ የክልል ባለስልጣናት እና ባለድርሻ አካላት ተሳታፊዎች ሆነዋል።
የትምህርት ኮሌጅ በመውጫ ፈተና ዝግጅትና አሰጣጥ ዙሪያ ከመምህራን ጋር ውይይት አደረገ።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትሩ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂን የምርምር እና የፈጠራ ውጤቶችን ጎበኙ።
Page 43 of 100
Contact Us
Registrar Contact