በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሐኪምና መምህር ለነበሩት እና በነሃሴ 9 ቀን 2014 ዓ.ም በድንገት ህይወታቸው ያለፈውን ዶ/ር ሙሉቀን ታምራትን ለማሰብ ኮሌጁ የደም ልገሳ፣ ችግኝ ተከላ እና የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓቶች ነሐሴ 19 ቀን 2014 ዓ.ም የኮሌጁ ከፍተኛ አመራሮች፣ የስራ ባልደረቦቻቸው፣ ቤተሰቦቻቸው እና ተማሪዎቻቸው በተገኙበት አካሂዷል፡፡
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሐኪምና መምህር ለነበሩት እና በነሃሴ 9 ቀን 2014 ዓ.ም በድንገት ህይወታቸው ያለፈውን ዶ/ር ሙሉቀን ታምራትን ለማሰብ ኮሌጁ የደም ልገሳ፣ ችግኝ ተከላ እና የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓቶች ነሐሴ 19 ቀን 2014 ዓ.ም የኮሌጁ ከፍተኛ አመራሮች፣ የስራ ባልደረቦቻቸው፣ ቤተሰቦቻቸው እና ተማሪዎቻቸው በተገኙበት አካሂዷል፡፡
የልቦና ውቅር (ማይንድሴት) ትምህርት አስፈላጊነትና ምንነት ላይ ለዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ነው
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2014ዓ.ም ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይትና ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡
HU hosts a workshop, “Internationalization for Quality Education”.
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲው አዲስ መዋቅር ረቂቅ ላይ ውይይት ማካሄድ ጀመረ፡፡
በሲዳማ ክልል በኖራ ድንጋይ ላይ እየተደረገ ያለው ጥናት ተስፋ ሰጪ መሆኑን ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡
Page 47 of 100
Contact Us
Registrar Contact