ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት በ2014 ዓም የትምህርት ዘመን ትምህርታቸውን በብቃት ያጠናቀቁ 4603 ወንዶችና 1421 ሴቶችን በድምሩ 6024 ተማሪዎቹን በደማቅ ስነስርዓት በዋናው ግቢ ስታድየም አስመርቋል::
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በሥራ ፈጠራና ቁጠባ እሳቤዎች ላይ ለወጣቶች ስልጠና ሰጠ
Hawassa University, Info Mind Solutions, in collaboration, Organize Annual Career Expo.