የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች  ምዝገባ  በበየነ መረብ ”Online”  ከግንቦት 01-05/2014 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን  የተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ  የመግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ግንቦት 08-09/2014 ዓ.ም በዋናው ግቢ መሆኑን ይገልጻል፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ ካምፓሶቹ በሚሰጡ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ በማታና በረዕፍት ቀናት ተማሪዎችን ተቀብሉ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፣ አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርስቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian network in computational mathematics (ENNCoMat)   ፕሮጀክት  በ2015 ዓ/ም በመደበኛዉ መርሀ ግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Page 11 of 23

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et