የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ/ም በ2ኛ ሴሚስተር በመደበኛዉ መርሀ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ቀን 28/04/15 ዓ.ም

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ እንኳን ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያለ የመደበኛ እና የተከታታይና ፕሮግራም ተማሪዎች የ2015 ዓ.ም ምዝገባ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በሁሉም ካምፓሶች የሚከናወን መሆኑና ያሳውቃል።

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ/ም በመደበኛዉ መርሀ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በእረፍት ቀን በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ 

Page 10 of 23

Contact Us

Office of External Relations & Communications 
Phone:  +251 46 220 5168
International Relations
Public Relations 

Touch Us

Registrar Contact 

Registrar Directorate 
Phone: 0462200229
Email: registrar@hu.edu.et