Announcement for all Post Graduate Students
Announcement for all Post Graduate Students
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለዋናው ጊቢ ሕግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ ቦታ ላይ መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ለቦታው የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ዝርዝር ዶክመንቱን ለማዉረድ እዚህ ይጫኑ፡ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለተለያዩ ኮሌጆች ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ ቦታ ላይ መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ለቦታው የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ዝርዝር ዶክመንቱን ለማዉረድ እዚህ ይጫኑ፡ በድጋሚ የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
የ2012 ዓ.ም የተማሪዎች ምረቃ በዓል ነሐሴ 23/2012 ዓ.ም በVirtual Graduation Ceremony የሚከናወን መሆኑን እያሳወቅን የምረቃ ፐሮግራሙን በየቤታችሁ ሆናችሁ በዩኒቨርሲቲያቸን Facebook በቀጥታ መከታተል እንደምትችሉ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
በቀን 08/12/12 ዓ/ም በምርምር እና ቴ/ሽ/ም/ፕ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በቦርቻ አካባቢ በሚደረገው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ላይ እንድትሳተፉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡ በዕለቱ በዋናው ግቢ 2፡00 ሰዓት ላይ በመገኘት ትራንስፖርት ማግኘት ይቻላል፡፡
ውጪ/ግን/ኮ/ጽ/ቤት
Page 22 of 23
Contact Us
Registrar Contact