በ2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ከዚህ በታች የተቀመጠውን በመከተል በተማሪዎች መረጃ ቋት ላይ መመዝገብ ይችላሉ።
በ2013 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ከዚህ በታች የተቀመጠውን በመከተል በተማሪዎች መረጃ ቋት ላይ መመዝገብ ይችላሉ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ በበየነመረብ ”Online” ከሰኔ 15-20/2013 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን የተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ ሰኔ 21-22/2013 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል፡፡
In June 3, a presentation will be hosted by Hawassa University together with Campus France allowing Masters and PhD students and the staff with aim of providing Masters & PhD students and staffs of Hawassa University with information on scholarships, mobility programmes and etc.
በ2013 ዓ.ም ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ለተመደባችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም አንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርስቲው የምትገቡበት ጊዜ በቅርብ ጊዜ የሚገለጽ መሆኑን እያሳወቅን እስከዚያው ድረስ በያላችሁበት ሆናችሁ የሚከተለውን ድህረ ገጽ(link)
International anti-corruption summer school for students and young people from Least Developed Countries in Africa
Page 17 of 23
Contact Us
Registrar Contact