የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፣ አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian network in computational mathematics (ENNCoMat) ፕሮጀክት በ2016 ዓ/ም በመደበኛዉ መርሀ ግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፣ አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና ኖርዌጂያን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በጋራ ባላቸው የ Ethiopian Norwegian network in computational mathematics (ENNCoMat) ፕሮጀክት በ2016 ዓ/ም በመደበኛዉ መርሀ ግብር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ፕሮግራሞች በሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ/ም በ2ኛ ሴሚስተር በመደበኛዉ መርሀ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ቀን 28/04/15 ዓ.ም
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ እንኳን ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያለ የመደበኛ እና የተከታታይና ፕሮግራም ተማሪዎች የ2015 ዓ.ም ምዝገባ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በሁሉም ካምፓሶች የሚከናወን መሆኑና ያሳውቃል።
Page 8 of 21
Contact Us
Registrar Contact